በነገር ሁሉ መንፈሳዊ መሆን
Apr 3, 2022 • መጋቢ ዘካርያስ በላይ
በመንፈስ ሆነን ሁኔታዎችን ስንመለከት ስለ ስሙ የምናልፈው ነገር ግድ ነው። ወደ እግዚአብሔር ዓላማ እንድንገናኝ የሚያደርገን ራሳችንን መንፈሳዊ ሆነን በቃሉ ውስጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስንወግን ነው።
በመንፈስ ሆነን ሁኔታዎችን ስንመለከት ስለ ስሙ የምናልፈው ነገር ግድ ነው። ወደ እግዚአብሔር ዓላማ እንድንገናኝ የሚያደርገን ራሳችንን መንፈሳዊ ሆነን በቃሉ ውስጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስንወግን ነው።