በነገር ሁሉ መንፈሳዊ መሆን

Apr 3, 2022    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

በመንፈስ ሆነን ሁኔታዎችን ስንመለከት ስለ ስሙ የምናልፈው ነገር ግድ ነው። ወደ እግዚአብሔር ዓላማ እንድንገናኝ የሚያደርገን ራሳችንን መንፈሳዊ ሆነን በቃሉ ውስጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስንወግን ነው።