በክርስቶስ ውስጥ ሆኖ መመላለስ

May 3, 2021    መጋቢ ጥሩወርቅ መስፍን

በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ያመንነው ደግሞም በመከተል ላይ ያለነው ምክንያቱ ምንድን ነው? ይህ መልዕክት በስፋትና በዝርዝር የሚመልሰው ጥያቄ ነው::
እያለፍንባቸው ባሉት ነገሮችና ሁኔታዎች የተነሳ በዝለትና በድካም ደግሞም በብዙ ጥያቄዎች ተሞልተን ይሆናል ነገር ግን ስፍራን ባለመልቀቅ በተናገረን ላይ በተዕግስት ፀንተን ልንጠብቅ ነገሮች ባይገቡን እንኳ በምስጋና ሆነን በፊቱ ልንቆይ የጌታ ፈቃድ ነው:: በዚህም ውስጥ ህይወትን በክርስቶስ ውስጥ ሆኖ የመኖርን ትርጉምና ፍሬ እናያለን::