በያእቆብና በሙሴ መካከል የ አራት መቶ አመታት ልዩነት ቢኖርም ግን ሁለቱም የተናገሩት እንደማይቃረን ይህም የእግዛብሔር መንፈስ እንደማይሳሳትና እግዛብሔር ቃሉን እንደማያጥፍ ያሳያል