የጌታ ነገር አሁን ባለን ነገር አይወሰንም እርሱ ትንሽ በሆነ ነገር ትልቅን ነገር ይሰራል ጌታችን አልፎ እንደሄደ እኛም ከጌታ ጋር በመሆን፤ በእርሱ በመታመንና የጌታችንን አላማና ፈቃድ በመረዳት መሻገር ይሆንልናል