ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ተባለ። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።ማቴ 5፡31-32 1ኛ ቆሮ 14 ዘዳ24፡1 ማቴ 19 ኤፊ 3 ሚል 2፡16 ዘለ 19 ዕብ 13