ሁሉ ነገር በእግዚአብሔር የተያዘ ነው

Sep 12, 2024    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

የኛ በረከት እግዚአብሔር ለኛ የከፈተውን ያህል ነው። የሰው ልጅ ከጣረበት ከለፋበት ከአቀደው ወይም ከተጨነቀበት አይደለም ሁሉ ነገር በእርሱ የተያዘ ስለሆን የሚከፍተውም የሚዘጋውም እርሱ ብቻ ነው