ለእግዛብሔር ለሰው ለቤተሰብ ለአገር የምንቀናው ቅናት ሁሉ ቅዱስ ነው ማለት አይደለም ስለዚህ ራሳችንን በመንፈስ መመርመር ይገባል። የምናደርገው ሁሉ እግዛብሔር አለሁበት የሚለው ሊሆን ይገባል