ሀጢያተኛውን ንጹህ ነህ አይልም ነገር ግን ባለበት ችግር ውስጥ ትቶት አይሄድም ። ስው መውጣት፣ ማለፍ በማይቻልበት በተዋጠበት ነገር ውስጥ እግዚአብሔር ግን መንገድ አለው እንዴት እንደሜያወጣው ያውቃል።