የዘፍጥረት ጥናት ክፍል 279

May 16, 2023    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

ዮሴፍ ምንም እንኳን ባባቱ በያእቆብ የተወደደ ልጅ ቢሆንም በመንፈሳዊ አድልዎ የለም ለዚህ ነው አለቅነት ለይሁዳ የተሰጠው። መንፈሳዊ ማንነታችን የእግዛብሔርን ፈቃድ ለመግለጥ ብቻ በትክክለኛ ማንነታችን የምንገለጥበት ነው ስለዚህ በመንፈሳዊ ነገር እንደስጋዊ አለም ማዳላት የሌለው