እርስ በእርስ መተናነጽ
Feb 21, 2023 • መጋቢ ሰመረ ወልደገብሬል
እርስ በእርስ በመተናነፅ ውስጥ ዕድገት አለ; መታነፅ በመንፈሳዊ ህይወታችን በተማርነው ቃል ስር ሰደን ማደግ ማለት ሲሆን ማደግ ደግሞ ወደፍፃሜ መሄድ ነው ይህውም እኛ እምነን የዳንንን ሁሉ በእንድነት እየተገጣጠምን በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንድንሆን እናድጋለን በአንድነት በእውነትና በፍቅር እንድ ላይ ነው የምናድገው በመተናነፅ እንድናድግ ነውና የተጠራነው እያንዳንዳችን እየተናነፅን ካልኖርን እያፈረስን እያላለን እንዳለን በመገንዘብ እራሳችንን ዕለት ዕለት ልንመረምር ይገባናል