በአሮጊ ማንነታችን ከሆንን ሰይጣን ህልውና አለው መንፈሳዊ ከሆንን የእግዚያብሀር መገኘት በመካከላችን አለ። እባብ አፈር ትልሳለህ ሲባል አፈር የሰውን ስጋ ይወክላል፡ ሰይጣን የሚልሰው አፈር በህይወታችን እንዳይኖር እንጠበቅ።