ለእውነት መኖር

Jan 9, 2023    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

እግዚአብሔር ሰዎች ብርሃን ለመሆን ተጠርቶዋል ነገር ግን መብራትን አብርተን በመቅረዝ ላይ ልናስቀምጠው እንጂ ልንደብቀው አልተጠራንም አንዳንድ ጊዜ የሄድንባቸው መንገዶች ስጋዊ ይሆኑና ነገሩ ስሳካ እግዚአብሔር ያጸደቀው ወይም የተቀበለም ልመስለን ይሆናል ለምሳሌ የያዕቆብ ቡክርናና በረከትን የወሰደበት መንገድና እንድሁም የአስቴር እስራኤላዊነትን ደብቆ ንግሥት መሆን ስጋዊ አካሄድ እንደሆነ ነው የምናየው ነገር ግን እግዚአብሔር በምህረቱና በቸርነቱ ሰዎችን ከወደቁበት አንስቶ ለመልካም ነገር እንደሚጠቀምባቸው እንመለከታለን