ወደ በረከቱ መሻገር

Jan 7, 2024    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

እግዚአብሔር የበረከት አምላክ ነው የሚቀባ የሚታደግና የሚፈውስ አምላክ ነው ነገር ግን በረከታችን ሃይላችንና ፈውሳችን የእግዚአብሔርን ፀጋ ሃይል የምንለብስበት አልፎ በሄደና በተሻገረ ማንነታችን ነው አንዳንዱ ነገራችን የተያዘው ባልተሻገረ ማንነታችን ምክኒያት ነው የስጋ ምኞት አኔነት ቂም ጥላቻ ኩርፊያና የመሳሰሉት ያልተሻገረ ሰው መገለጫ ባህሪዎች ናቸው እንዲህ ያሉቱ ሰዎች ደግሞ ወደ በረከቱ አይደርሱም