ሁላችንም ወደ እግዚአብሔር ህብረት ነው የተጠራነው። ይሄ ህብረት ምናልባት አንድ ምዕራፍ በቀን መጽሐፍ ቅዱስን ከማንበብ ያለፈ ነው። ደግሞም ይሄ ህብረት አንድ ሰአት በቀን ከመጸለይ ያለፈ ነው። የዘላለም ሕይወት የምንካፈልበት ነው።