የጌታ ቃል በክብርና በሀይል እንዲሮጥ ጸልዩ

Jan 23, 2023    መጋቢ ጥሩወርቅ መስፍን

የጌታ ቃል እንዲሮጥ ሰዎች ልባቸው እንዲከፈት ወንጌል ክቡር ሆኖ ሳለ እንደተራ ነገር አድርገው ሰዎች እንዳያዩት እንዳያቃልሉት ይህ የከበረው ወንጌል በፍጥነት እንዲሮጥ አማኞች አጥብቀው ሊጸልዩ ይገባል