ነህምያ ቅጥሩን ከማደስ በተጨማሪ የሰውም ህይወት እንዲሰራ የፈራረሰን አካሄድ እንዲሰራና እንዲገነባ ምክንያት የሆነ ሰው ነው።
እግዚአብሔርን የሚፈሩ መሪዎች ሲነሱ ህዝቡ ይታነጻል እረፍትና ሰላም ይሆናል።