በእግዚአብሔር ፈቃድ ውስጥ ራስን ማግኘት

Jan 16, 2026    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

በሁሉም ሰው ኣይ እግዚአብሔር አላማና ፈቃድ አለው ከፈቃዱ ጋር ደግሞ የሚያገናኘን መንፈስ ቅዱስ ነው መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ይህንን ስራ ለማከናወን የኛ የታደሰ ልብና አይምሮ ያስፈልጋል ምክኒያቱም በእኛ ምድራዊ አይምሮ የእግዚአብሔር ፈቃድ መከናወን ስለማይችል ነው::