ጋድ ተዋጊነቱን የተጠቀመበት የራሱን ድንበር ሳይሆን የእግዚያብሄርን ድንበር ለመጠበቅ ተጠቅሞበታል በዚህም እግዚያብሄር ከብሯል; ሰው እግዚያብሄር የሰጠውን ነገር መልሶ ለእግዚያብሄር ክብር ሲያውለው ትልቅ መታደል ነው