ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህንን አስብ

Jan 5, 2024    መጋቢ አበራ ተሰማ

ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ከተቀበልን፣ ከሐጢአት ከነፃን፣ የመንፈስ ቅዱስና የክርስቶስ ማደሪያ ከሆን በሓላ ወደ እርሱ ባህርይ እንድናድግ የእግዚአብሔር ቃል ይነግረናል። በፅድቅ ጀምረን በቅድስና ነው የምንጨርሰው።