The Voice of Truth and Life
Home
About
Mission and Vision
What We Believe
Contact
Media
Give
I'm New
የሐዋርያት ስራ መፅሐፍ ጥናት የመጨረሻው ክፍል
Feb 7, 2024
•
መጋቢ አለማየሁ ሙሉጌታ
ጳውሎስ መነሻውን ያልረሳ ከእግዚአብሔር ፀጋና ምህረት የተነሳ የሆነውን የሆነ እንደሆነ ሁልጊዜ መነሻውን እያስታወሰ ጌታን ያመሰግናል።