መታደስና የታደሰ ሰው የሚሆነው ነገር

Jan 23, 2026    መጋቢ ኪሩቤል ሃጌ

ተአድሶ ማለት እግዚአብሔርን በማስቅደም ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው። የእግዚአብሔርን ስራ ለመስራት መታደስና መቀደስ አስፈላዚ ነገሮች ናቸው። ዛሬም እግዚአብሔር በስራ ላይ ስለሆነ ሁልጊዜ በመታደስ ልንኖር ያስፈልገናል እንጂ መታደሳችንን እንዳለፈ እድርገን "ቀድሞ/ድሮ" ብለን የምናወራው ነገር ሊሆን አይገባም::