በጸጋው እሆናለሁ

Aug 9, 2022    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

የሰው ተስፋ በእግዚአብሔር ጸጋ የምሆነውን ማንነት ካልሆነው፣ ከማንሆው ማንነት ነው፣ ሊሆን ከማይችል ማንነታችን በጸጋ የምሆነው ማንነታችን በእግዚአብሔር ቃል ሲደረስ የምስራች ይባላል፤ ተስፋ የሌለው፣ አቅም የሌለውን ሰው ጸጋው መጥቶ በእኔ ሁሉን ትችላለህ ስባል ያስደንቃል፤ አሸናፊነት የሚጀምረው በጸጋው የሚለምንና አሜን ስል ነው፣ ድል የሚመጣው አሜን ብለን፣ አለመቃታችንም ይሰበራል